Archive

የታሪክ ማኅደር:- ካለፉት ፌስቲቫሎች

ሦስተኛው የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል

2016/2023 ዓ.ም.

ጭብጥ

በሕይወት የመኖር መብት እና በቂ መኖሪያ ቤት የማግኘት መብት

የታዩ ፊልሞች

ዶቃ፣ መባ፣ የፍትሕ ሠቆቃ፣ አይነጋም ወይ፣ ቢሆንልኝ፣ ስለ ሕይወት፣ በሕይወት መሞት፣ ከዲግሪው በፊት፣ እምኀልዎት (ከመኖር)፣ ፍርስራሽ ልቦች፣ ስለ ሕይወት፣ ሃንጋቱ፣ ተስፋ መኖር መብቴ ነው!፣ ለምን?፣ ሕይወት፣ ታቡ

የተካሄደባቸው ከተሞች

አዲስ አበባ፣ አሶሳ፣ ጋምቤላ፣ ሃዋሳ፣ ጅማ፣ ጅጅጋ፣ መቀሌ እና ሰመራ

ሁለተኛው የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል

2015/2022 ዓ.ም.

ጭብጥ

በሴቶችና ሕፃናት መብቶች፣ በስደተኞች፣ ፍልሰተኞች እና በሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች መብቶች፤ በአካል ጉዳተኞች እና አረጋውያን መብቶች፣ በፍትሐዊ እና ሰብአዊ የሥራ ክፍፍል፣ ለአካለ መጠን ያልደረሱ ሕፃናት ጉልበት ብዝበዛ እና ጥቃት፣ እንዲሁም በማረሚያ ቤት የወጣት ጥፋተኞች የሰብአዊ መብቶች

የታዩ ፊልሞች

ክሱት፣ ደስታዬን፣ ብዙ ፍቅር፣ ቅፍርናሆም፣ ያልተሰፉ ቀዳዶች፣ WE MAKE IT OR DIE፣ ከአውራምባ – ለኢትዮጵያ
እና ለዓለም፣ KAKUMA MY CITY፣ ሀደ ሲንቄ፣ ብልጭልጭ ባርነት፣ የጉልበት ቅብብል፣ QOLOJI፣ UNCHANGEABLE፣ መፈናቀል እና በነጻነት መኖር

የተካሄደባቸው ከተሞች

አዲስ አበባ፣ አዳማ፣ ባሕር ዳር፣ ሃዋሳ እና ጅግጅጋ

የመጀመሪያው የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል

2014/2021 ዓ.ም.

ጭብጥ

በሴቶች እና የሕጻናት መብቶች፣ በአካል ጉዳተኝነት እና በአረጋውያን መብቶች ጥበቃ እና እንክብካቤ፣ የመደራጀት እና የመንቀሳቀስ መብቶች፣ በሕይወት የመኖር መብት፣ በሕግ እኩል ጥበቃ የማግኘት እና ፍትሕ የማግኘት መብቶች፣ በባሕል መብት ስርም በራስ ባሕል የመሳተፍ፣ በእኩልነት ሰብአዊ ክብርን በጠበቀና ከመድሎ በጸዳ መልኩ በራስ ቋንቋ የመማር መብቶች

የታዩ ፊልሞች

ሰውነቷ፣ ሰብአዊ መልካችን በፊልሞቻችን፣ መንገደኛ ታሪኮች፣ ተጠርጣሪ፣ ሰውነት፣ ቁራኛዬ፣ ብትሆንስ እና

የተካሄደባቸው ከተሞች

አዲስ አበባ፣ አዳማ እና ሃዋሳ